• እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ አደረሰን!

    በሀገረ አሜሪካ DC ግዛት ዘንድሮ በ2018 ዓ.ም. እጅግ በደመቀ ሁኔታ ከ7 በላይ የሚሆኑ አብያተ ክርስቲያናት በአንድነት ኑ የመስቀልን ደመራ በዓል ፥ ብርሃነ መስቀሉን በጋራ እናክብር የሚል ድንቅ ጥሪ አስተላልፈዋል። DC […]

  • የሰንበት ቅዳሴ

    DSK Mariam 1350 Buchanan st NW, Washington, DC, United States
  • እንኳን ለገና ጾም በሰላም አደረሳችሁ

    የገና ጾም መርሃግብሮች​ ከሰኞ-ዓርብ ሰዓታት 1፡00 AM ይጀምራል ጸሎተ ኪዳን 7፡00 AM ይጠናቀቃል የውዳሴ ማርያም ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ 10፡00 AM – 11:55 AM በሊቀ ጉባኤ ጌታሁን ደምፀ ሥርዓተ ቅዳሴ 12፡00 […]